በኢትዮጵያ ወደ 1 ሚሊዮን የሚጠጉ ስደተኞች ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ የገንዘብ ድጋፍ እጥረት ምክንያት ለተገደበ ዕርዳታ ይጋለጣሉ ሲል UNHCR፣ RRS እና አጋሮች አስጠንቅቀዋል።

Download  (PDF, 196.36 KB)
Document Type: Press Releases
Document Type:
Publish Date: 11 April 2024 (19 days ago)
Upload Date: 11 April 2024 (18 days ago)
Downloads: 85

በኢትዮጵያ ወደ 1 ሚሊዮን የሚጠጉ ስደተኞች ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ የገንዘብ ድጋፍ እጥረት ምክንያት ለተገደበ ዕርዳታ ይጋለጣሉ ሲል UNHCR፣ RRS እና አጋሮች አስጠንቅቀዋል።

Document Type: Press Releases
Document Language:
እ.ኤ.አ. መጋቢት 20 ቀን የኢትዮጵያ መንግስት የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት (RRS)፣ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኤጀንሲ እና ከ130 በላይ አጋሮች፣ የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች፣ የመንግስት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች፣ ሀገር አቀፍ እና አለምአቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፣ ስደተኞች እና የግሉ ሴክተሮች፣ ታይቶ በማይታወቅ የገንዘብ ድጋፍ ችግር ምክንያት ለሀገሪቱ ውስጥ የሚኖሩ ወደ 1 ሚሊዮን ስደተኞች የሚሰጠውን እርዳታ አደጋ ላይ ይጥላል ብለው አሳስበዋል።

Partners

  • Refugees and Returnees Service

Sectors

  •  Coordination

Locations

  • Ethiopia
Download  (PDF, 196.36 KB)